image
image
image
image
image

የቂርቆስ ክ/ከተማ መስሪያ ቦታዎች ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት የ6 ወር እቅድ አፈፃፀሙን ከባለድርሻ አካላት ጋር ገመገመ፡፡

ጥር 4, 2018
በግምገማው ወቅት የጽ/ቤቱ ሃላፊ ወ/ሮ ፍፁም እንደገለፁት ባለፉት 6 ወራት በመስሪያ ቦታ አሰጣጥ ለበርካታ ሴቶች፤ወጣቶችና አካል ጉዳተኞች ቅድሚያ በመስጠት ተጠቃሚ እንዲሆኑ መደረጉን ገልፀዋል፡፡ የውይይቱም ተሳታፊዎች በበኩላቸዉ እንደገለፁት ፅ/ቤቱ ምቹ የስራ አካባቢ በመፍጠር አገልግሎቱን ማሻሻል መቻሉ እና በተቋም ደረጃ በቴክኖሎጂ ተደግፈው የሚሠጡ አገልግሎቶች የላቀ ውጤት መመዝገቡን በመግለፅ ቀጣይም ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አንስተዋል። በመጨረሻም በ6 ወሩ የተሻለ አፈፃፀም ላሳዩ አካላት እዉቅና ተሰጥቷል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች